የክርስቲያን አገልግሎት

216/246

ሐቀኝነት፣ ታማኝነትና ትጋት

ለአንድ ሰው መንፈሳዊ ኃላፊነት ሲሰጥ ሊጠየቅ የሚገባው ጥያቄ አንደበተ ርቱዕ ነው ወይስ ባለ ጸጋ? የሚለው ሳይሆን ሐቀኛ ነው? ታማኝ ነው? የአገልግሎት ትጋት አለው? የሚል ሊሆን ይገባል፡፡ ግለሰቡ ያለ እነዚህ የብቃት መስፈርቶች የትኛውንም ዓይነት ክንውን ቢያገኝ ለማንኛውም ታማኝነት የሚጠይቅ ኃላፊነት ብቃት እንደ ጎደለው ተደርጎ ይወሰዳል፡፡Testimonies, vol. 4, p. 413. ChSAmh 335.3