የተመረጡ መልእክቶች (ሁለተኛው መጽሐፍ)

322/349

ምዕራፍ 52—ድል የነሳችው ቤተ ክርስቲያን

በ1893 ዓ.ም ቤተ ክርስቲያን ባቢሎን ሆናለች የሚለውን በመጋፈጥ ኤለን ጂ. ኋይት እንዲህ በማለት ጽፋለች፣ «ቤተ ክርስቲያን ደካማና ጉድለት ያለባት፣ ተግሳጽ፣ ማስጠንቀቂያና ምክር የሚያስፈልጋት ብትሆንም ክርስቶስ በምድር ላይ የላቀ ክብር የሚሰጣት ብቸኛ አካል ነች፡፡» Testimonies to Ministers, p. 49.